በኔዘርላንድ ውስጥ ድርጅትና የተመዘገቡ የንግድ ምልክቶች
ኔዘርላንድስ ቦርዱና ዋናው መ/ቤት የሚያስተዳድርበት አገር ነው፡፡
- ቢለማ(ስቲችቲንግ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ተቋም)
- ቢለማ ኘሮጀክቶች
በኢትዮጵያ ውስጥ ድርጅትና የተመዘገቡ የንግድ ምልክቶች
በዚህ አገር ውስጥ የደች ቦርድ በኢትዮጵያ ቦርድ የሚረዳና ምክር የሚያገኝ ነው፡፡
ምዝገባ
ቢለማ ተቋም በደች የግብር ሕግ አንቀጽ 32 መሠረት በተጣጣመ ሁኔታ የተቋቋመ ሲሆን፣ ይህም ማለት የተጠቃሚነት ባሕሪይ ይዞ አትራፊ ባልሆነ ድርጅትነት በይፋ የተመዘገበ ነው፡፡
|
|